1 / 8 Next Page
Information
Show Menu
1 / 8 Next Page
Page Background

Page 1

The Islamic Bulletin

Purpose Of Life In Amharic

የህይወት ትርጉሙ

ማንንም የመብላትን ጥቅም ብጠይቀው፣

ለምን እንመገባለን

?”

የአብዛኛው ሰውምላሽ የሚሆነው ተመሳሳይ አንድ ምላሽ

ነው፣

ለስነ

ምግብነቱ

ምክንያቱም ህይወትን የሚያስቀጥል ስለሆነ

::

ማንንም

ለምን ስራ እንደሚሰሩ ብጠይቃቸው፣ ምላሻቸው

የራሳቸውንና

የቤተሰቦቻቸውን ፍላጎት ለማሟላት

የሚል ይሆናል

::

ማንንም ለምን

እንደሚተኙ፣ ለምን እንደሚታጠቡ፣ ለምን እንደሚለብሱ

የመሳሰሉትን

ነገሮች ብጠይቅ ምላሻቸው

ለሁሉም የሰው ልጆች መሰረታዊ ፍላጎት

እንደሆነ ይነግሯችኋል

ይህን መሰል ብዙ መቶ ጥያቄዎችን ብንደጋግም

ምላሹ ተመሳሳይ ይሆናል፣ በማንኛውም ቋንቋ፣ በማንኛውም ቦታ፣

በቀላሉ ለመግለጽ በየትኛውም የአለም ክፍል ተመሳሳይ መልስ

::

ግን

ለምን

የህይወት አላማና ትርጉሙምንድን

ነው

?”

ብለን ስንጠይቅ

የተለያየ መልስ የምናገኘው

?

ምክንያቱም ሰው ግራ ተጋብቷልና

ነው፣

በትክክል ምን እንደሆነ አያውቁም

::

በጨለማውስጥ ይዳክራሉ

::

አላውቀውም

ላለማለትም እንዲህነው ተብለው የተሞሉትን፣ መልስ

ነው ብለው ይናገራሉ

::

ስለዚህ

ነገር ትንሽ እናስብ

::

የኛ የመኖራችን ትርጉም እንዲሁ

ለመብላት፣ ለመተኛት፣ ለመልበስ፣ ለመስራት፣ ሀብት ለማፍራት እና

ለመደሰት

ነው

?

በቃ ይህ

ነው የኛ የመኖራችን ትርጉም

?

ለምን ተወለድን

?

የመኖራችን ትርጉም ምንድን

ነው፣ አስገራሚ ከሆነውሁለንታ እና ከስነ

ፍጥረት በስተጀርባ ያለው ጥበብ ምንድን

ነው

?

ስለጥያቄው በደንብ

አስቡበት

!

አንዳንዶች ስለ ፈጣሪ ህልውና ምንም ማረጋገጫ የለም ብለው

ይከራከራሉ፣ ስለ አምላክ ማረጋገጫ የለም ይላሉ፣ ይህ ሁሉ ፍጥረት፣

ይህ ሁሉ ሁለንታ በፈጣሪ የተሰራ እንደሆነ ማረጋገጫ የለም ይላሉ

::

እንዲህም ብለው የሚያምኑ አሉ

:

አለሙሁሉ እንዲሁ በአጋጣሚ

የመጣ

ነው

::

በቢግ ባንግ መላው አለማት እንዲሁ ዝም ብሎ የመጣ

የተገኘ

ነው

::

ህይወትም ይህ

ነው የሚባል ሊገለጽ

የሚችል ትርጉም

የለውም በማለት ይከራከራሉ፣ ስለ አምላክ ስለ ህይወት ትርጉሙወይም

ስለ አለሙፈጣሪ ማረጋገጫ በሳይንስም ሆነ በ ሎጂክ ሊያረጋግጥ

የሚችል ምንም

ነገር

የለም

::

እዚጋ ከቅዱስ ቁርዐን ስለዚህ ጉዳይ የሚገልጹ

የተወሰኑ ቃላትን ልግለጽ

::

ሰማያትንና ምድርን በመፍጠር ሌሊትና ቀንም በመተካካት ለባለ

አእምሮዎች በእርግጥ ምልክቶች አሉ

(

እነርሱም

)

እነዚያ ቆመው

ተቀምጠውም በጎኖቻቸው ተጋድመውም አላህን የሚያወድሱ

በሰማያትና በምድር አፈጣጠርም የሚያስተነትኑ ጌታችን ሆይ

!

ይህን

በከንቱ አልፈጠርከውም ጥራት ይገባህ ከእሳትም ቅጣት ጠብቀን

የሚሉ

ናቸው

::”

ቅዱስ ቁርዐን

3:190-191)

ከፊታችሁ ተገኝቼ ንግግር እንዳቀርብ እድሉ ስለተሰጠኝ ከፍ

ያለ ክብር ይሰማኛል

::

እናም ማለት

የምፈልገው ከፊታችሁ የቆምኩት

እንደ አዋቂ ለማስተማር አይደለም

::

እኔም እንደ አዋቂ ለማስተማር

ዝግጁ

ነኝ ብየ አላስብም

::

ከዛ ይልቅስ የራሴን ምክር ልመክር ብል

ይገልጸዋል

::

ምክንያቱም ራሴን ከፊቴ ካሉት ወንበሮች አስቀምጬ

አይዋለሁና

ነው

::

ከጥቂት ቀናት በፊት፣ ከጥቂት አመታት በፊት፣

ከጥቂት ጊዜያት በፊት

_

እኔም እናንተ ካላችሁበት ወንበር ላይ ተቀምጬ

ነበር፣ ከየትም ይምጣ

_

የመጣበት ትርጉም የለውም

::

ሰው ሆኖ ስለ

እስልምና ግንዛቤ የሌለው

::

እናም በዛች ቅጽበት፣ እኔም ያ ሰው

ነበርኩ

የህይወት ትርጉምን ምንም ያልተረዳና ያልገባው

!

ስለዚህ በዚህ አስታዋሽነት፣ እያልኳችሁ ያለሁት እንደ አዋቂ

ማስተማር ሳይሆን እንደ መረጃ እና እንደምክር እንድታስቡት

ነው

::

ላጋራችሁ ያሰብኩትም መረጃ ትንሽ ሰፋ ያለ ቢመስልም፣ የሰውን

የአዕምሮ ልቀት፣ የማቀናበር ችሎታውና የማከማቸት አቅሙን ስታስቡት

በእነዚህ ጥቂት

ገጽ መረጃወች በእርግጥም እንደማያጨናንቃችሁ

ልነግራችሁ እወዳለሁ

::

በዛሬው እለትም የምንወያይባቸውን

ነጥቦች ላሳውቃችሁ

ኃላፊነት አለብኝ

_

የህይወት ትርጉሙምንድን

ነው

?

እናም ደግሞ

የሚከተሉትን ይጠይቃል

_ “

ስለ እስልምና ምን ታውቃላችሁ

ማለት

_

ስለ እውነት ስለ እስልምና ምን ታውቃላችሁ

?

ስለ እስልምና

የሰማችሁትን አይደለም፤ ወይም ደግሞ አንዳንድሙስሊሞች

ስለሚያደርጉት አይደለም፣ ግን ስለ እስልምና ምን እንደምታውቁ እንጂ

?

ይህን እድል ስላገኘሁ ክብር ይሰማኛል፣ ሁላችሁም እኩል

ኃላፊነት አለባችሁ ብየ ብጀምር ደስ ይለኛል

::

እና ያ ኃላፊነት ማንበብ

ወይም ማደመጥ

ነው

_

በንጹህ ልቦና እና በሚያገናዝብ አዕምሮ

::

ባለማወቅ እና በባህል ተጽዕኖ በተሞላች አለምውስጥ

ከድርጊታቸው በፊት ላማሰብ ትንሽ ጊዜ

የሚሰጡ ሰወችን ማግኘት

ይበልጥ አስቸጋሪ ሆኗል

::

ስለ ህይወት እውነታ ለማሰብ፣ የዚህችን አለም

እውነት ለመድረስና የነፍሳችንን ዋጋ ለማወቅ፣ እንዳለመታደል ሆኖ ግን

አብዛኛውን ሰው እጅግ መሰረታዊና ጠቃሚ የሆነውን ጥያቄ

የህይወት

ትርጉሙምንድን

ነው

ብላችሁ ስትጠይቁት በማየት እና

ነገሮችን

በመገምገም ምላሽ መስጠት

የማይችሉ ናቸው

::

በብዙ አጋጣሚዎችም፣

ሌላ የሆነ ሰው ሲል

የሰሙትን ሊነግሯችሁ ይችላሉ ወይም የወል የጋራ

የሆነ አስተሳሰብ ሲያንጸባርቁ ይስተዋላሉ

::

አባቴ ስለህይወት ትርጉም እንደተናገረው፣

የቤተክርስቲያኒቱ ሚኒስቴር

እንደተናገረው፣

የትምህርት ቤቴ መምህር እንደተናገረው፣ ጓደኛየ

እንደተናገረው

::