Previous Page  2 / 8 Next Page
Information
Show Menu
Previous Page 2 / 8 Next Page
Page Background

Page 2

The Islamic Bulletin

Purpose Of Life In Amharic

በላይኛው አናቅጽ ላይ፣ አላህ በደንብ ተገልጾልናል፣

በመጀመሪያም ቀልባችንን ወደ ራሳችን በመሰብሰብ

ስለአፈጣጠራችን እናስባለን

::

የሰው ልጅ ልዩ ቅርጽ፣

የሰወች የተለያየ

አመለካከት

::

ቀልባችንን እስከ ጀነት ድረስ ይስባል

::

የቀን እና

የሌሊት

መፈራረቅ

::

ሰማይ፣ ክዋክብት፣ መላውጠፈር

. . .

እናም ይህ ሁሉ

ያለምክንያት እንዳልተፈጠረ ይነግረናል

!

ምክንያቱም

የእያንዳንዱን

አሰራር ስትመለከቱ፣ አሰራሩ እጅግ ጥንቅቅ ያለና ሀያል መሆኑን

እንገነዘባለን

::

እናም የሆነ እጅግ ሀያልና እጅግ ጥንቅቅ ያለ ከአዕምሮ

በላይና ከምናስበው እጅግ የላቀ ይሆንብናል

::

ለምሳሌ፣ አስር እምነበረድ ወስዳችሁ ከአንድ እስከ አስር

ቁጥር ስጡት

::

እናም ሁሉም የተለያዩ

ቀለሞች ናቸው

::

እና በቦርሳ

ከትታችሁ አማትቱት

::

በመቀጠል፣ አይናችሁን ጨፍኑና፣ ወደ

ቦርሳው ደርሳችሁ

በቅደም ተከተል፣ ቁጥር አንድ እምነበረድን

አውጡ፣ በመቀጠል ቁጥር ሁለት እምነበረድን አውጡ፣ በመቀጠል

ቁጥር ሶስትን እምነበረድ አውጡ

ብትባሉ፤ እነዛን እምነበረዶች

በቅደም ተከተል

የማውጣት ዕድሉ ስንት

ነው

?

ዕድሉ ስንት እንደሆነ

ታውቃላችሁ

?

ሃያ ስድስት ሚሊዮን ለ አንድ

!

ስለዚህ በቢግ ባንግ

ምድርንና ጀነትን እንደተገኙ ከትተን ብንመለከታቸው

?

የዚህ እድል

ምን ይሆናል

?

ውድ የተከበራችሁ እንግዶቼ

:-

ራሳችንን አንድ ተጨማሪ

ጥያቄ መጠየቅ ያስፈልገናል

. . .

ድልድይ ባየን ጊዜ፣ ህንጻ ወይም

አውቶሞቢል ባየን ጊዜ ወዲያው ወደ አዕምሯችን

የሚመጣው ያንን

የገነባው ካምፓኒ

ነው

::

አይሮፕላን ባየን ጊዜ፣ ሮኬት፣ ሳተላይት

ወይም ግዙፍ መርከብ ባየን ጊዜ ምን ያህል አስደናቂ እንደሆነ

እናስባለን

::

የኑዩክለር ሀይል ማመንጫ፣

የጠረፍ ምርምር ጣቢያ፣

ሁሉም

ነገር

የተሟላለት የአለም አቀፍ አየር መንገድ፣ እንዲሁም

ደግሞ በዚህች ሀገር የሚገኙትን ሌሎች ግንባታወችን በምንመለከት

ሰዐት

:-

ባለው የምህንድስና ልህቀት ላይ እጅግ ትገረማላችሁ

::

ግን፣ እነዚህ ሁሉ በሰው እጅ

የተሰሩ ናቸው

::

ስለ

ውስብስቡና ስለ ምርጡ የሰው አካል አወቃቀር ስርዐትስ

?

አስቡት

!

ስለ አዕምሮ አስቡ

_

እንዴት እንደሚያስብ፣ እንዴት

እንደሚሰራ፣ እንዴት እንደሚያጠና፣ መረጃ እንደሚያከማች፣

መረጃ እንደሚፈልግ፣ በሰከንድ አንድሚሊዮነኛ መረጃን የሚለይና

የሚመድብ

!

አዕምሮ ይህን ሁሉ ያለማቋረጥ ያደርጋል

::

ለአፍታ

ያህል ስለ አዕምሮ አስቡ

::

ይህ አዕምሮ

ነው አውቶሞቢልን የሰራ፣

ሮኬትን፣ መርከብን፣ ጀልባን ሌሎችንም የሰራ

::

ስለ አዕምሮ አስቡና

አዕምሮን ስለ ሰራው አስቡ

::

ስለ ልብ አስቡ፣ ያለማቋረጥ ለ ስልሳ

እና ለ ሰባ አመት ደም ሲረጭ የሚኖር

:-

በመላው አካል ሲቀበልና

ሲረጭ፣ ይህንንም ፍጹም የማይዋዥቅ ሂደት በሰውየው እድሜ

ልክ ሲያስቀጥል

::

አስቡት

!

ስለ ኩላሊትም አስቡ

:-

ምን አይነት

ስራ ይሰራሉ

?

የሰውነት የማጣሪያ መሳሪያ፣ በመቶወች የሚሆኑ

የኬሚካል ምርመራዎችን በአንድ ጊዜ

የሚያከናውን፣ እንዲሁም

የደማችንን መርዛማነት

የሚቆጣጠር

::

ይህን ሁሉ በራሱ

የሚከውን

::

ስለ አይናችሁ አስቡ

:-

የሰው ካሜራ ትኩረትን በራሱ የሚያስተካክል፣

የሚተረጉም፣ የሚገመግም፣ እናም ቀለም በራሱ

የሚያክል

::

ብርሀንንም ሆነ ርቀትን በተፈጥሮ የሚያስተካክል እና

የሚቀበል

:-

ይህን ሁሉ በራሱ

የሚፈጽም

::

አስቡት

:-

ማን እንደፈጠረው

?

ማን

የሁሉ አለቃ እንደሆነ

?

ማን እንዳቀደው

?

ማን እንደሚያስተካክለው

?

የሰው ልጅ

:-

በራሳቸው

?

አይሆንም

. . .

በፍጹም አይሆንምም

::

ስለዚህ ሁሉ ጠፈር እና ሁለንታስ

?

አስቡት

::

ምድር በጸሀይ

ምህዋር ውስጥ ያለች አንዲት ፕላኔት ናት

::

እና

የኛ የጸሀይ ምህዋር

ደግሞ

በሚልክ ዌይ ውስጥ ያለ አንድ ስርዐት

ነው

::

እና ሚልክ

ዌይ ደግሞ በጋላክሲ ውስጥ አንዱ

ነው

::

እንዲሁ እንደ ሚልክ ዌይ

በሚሊዮን የሚቆጠሩ ጋላክሲዎች ይገኛሉ

::

ስለዛ አስቡ

::

እናም

ሁሉም በስርዐት ስለመሆኑ

::

ሁሉም ፍጽም እንቅጯን

ነው

::

እርስ

በእርሱም አይጋጭም፤ እርስ በእርሱም አይጣላም

::

በተወሰነላቸው

ምህዋር ውስጥ አብረው ይዋኛሉ

::

ይህንን እንቅስቃሴ እንዲያደርጉ

ሰወች አድርገው ይሆን

?

እንዲሁስ ደግሞ ይህንን ፍጹም ትክክለኛ

ሂደት ሰወች ያስኬዱት ይሆን

?

አይሆንም፣ ሰው ፍጹም አይቻለውም

::

ስለ ውቅያኖስ አስቡ፣ ስለ አሳ፣ ስለ

ነፍሳት፣ ስለ አዕዋፋት፣

ስለ እጽዋት፣ ስለ ባክቴሪያ፣ ስለ ኬሚካል ንጥረ

ነገሮች

ስላልተገኙት

እና ፍጹም በተወሳሰበ መሳሪያ እንኳ ሊገኙ ስለማይችሉት

::

ግን፣

እያንዳንዷ

የሚከተሉት

የራሳቸው የሆነ ህግ አላቸው

::

ሁሉም

በአንድነት፣ በመመጣጠን፣ በተስማሞት፣ በልዩነት፣ በአሰራር፣

በመጠጋገን፣ በመተግበር፣ እናም በእልፍ ቁጥር ይከወናል

:-

ታዲያ

ይሁሉ በአጋጣሚ የሆነ

ነው

?

እንዲሁም ደግሞ፣ ይህ ሁሉ ሁልግዜም

በፍጹም ያለመዋዠቅ የሆነው በአጋጣሚ ይሆን

?

እንዲሁስ ራሳቸውን

እያባዙና እየጠገኑ ያሉት በአጋጣሚ ይሆን

?

አይደለም፣ በፍጹም

ሊሆንም አይችልም

::

እንዲህ ብሎ ለማሰብ ቂል መሆን እና ከትክክለኛ አስተሳሰብ

ያፈነገጠመሆን

ነው

::

ሲጀመር እንዲሁ የመጣ ቢሆን እንኳ፣

ከሰው ልጅ አዕምሮ በላይ መሆኑን ያመላክተናል

::

ሁላችንምም

በዛ እንስማማለን

::

ለዚህ ሁሉ ምስጋናና ክብር

የሚገባ ለዘላለም

ሀያል ለሆነው ለአምላክ

ነው

::

አምላካችን ይህን ሁሉ ፈጠረ፣ ይህን

ሁሉ ለማስቀጠልም ሀላፊነቱ የእርሱ

ነው

::

ስለሆነም፣ አምላካችን

በብቸኝነት ምስጋናና ክብር

የሚገባው

ነው

::

ለእያንዳንዳችሁ መቶ ብር ብሰጥ፣ ያለምንም ምክንያት፣

እዚህ ስለመጣችሁ፣ ቢያንስ ቢያንስ

አመሰግናለሁ

ትላላችሁ

::

ይሁን እንጂ፣ ለአይናችን፣ ለኩላሊታችን፣ ለአዕምሯችን፣ ለነፍሳችን፣

ለትንፋሻችን፣ ለልጆቻችን ምን እንላለን

?

ስለዚህ ምን ብለናል

?

ማንስ

ይህን ሁሉ አድርጎልናል

?

ከምስጋናና ከሙገሳስ በላይ አይገባውም

ነበርን

?

የእናንተ አምልኮና እውቅና የሚገባው አልነበረምን

?

ወንድሞቼና እህቶቼ፣ የዚህ ህይወታችን አላማና ትርጉም በ ቅርፊቱ

ውስጥ እንዳለ

የለውዝ ፍሬ

ነው

::

አላህም በቁርዐን እንዲህ ብሏል

:

ጋኔንንና ሰውንም ሊገዙልኝ እንጂ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም

” (

ቅዱስ

ቁርዐን

51:56)

ይህ

ነው የዘላለም አምላክ የተናገረው

::

ስለዚህ የኛ

የመኖራችን ትርጉም ፈጣሪያችንን ማወቅ እና ለፈጣሪያችን አመስጋኝ

መሆን

ነው

::

ፈጣሪያችንን ለማምለክ

::

ራሳችንን ለፈጣሪ አስልፎ