Previous Page  4 / 8 Next Page
Information
Show Menu
Previous Page 4 / 8 Next Page
Page Background

Page 4

The Islamic Bulletin

Purpose Of Life In Amharic

ሆነ ያለ ሌላ ሰውጭማሪ ወይም ፈጠራ

:

መልዕክቱ ቀላል እንደሆነ እና

ሁሉም

ነብያት ከአንዱ እስከሌላው ያረጋገጡት እንደሆነ ትረዳላችሁ

::

አንዳቸውም

ነብያት

እኔ አምላክ

ነኝ አምልኩኝ

አላሉም

::

ባሏችሁ

ቅዱስ በሚባሉት መጽሀፍቶች ሁሉ አታገኙትም በመጽሀፍ ቅዱስም ሆነ

በ ቶራህ ወይም ደግሞ በሀዲስ ኪዳን ወይም ደግሞ በመዝሙረ ዳዊት

በየትኛውምመጽሀፍት አታገኙትም

::

በነብያት ንግግርም አታገኙትም

::

ወደ ቤታችሁ ሄዳችሁ በመጽሀፍ ቅዱስ

ገጾች በሙሉ ፈልጉት፣ እናም

ዋስትና እቆማለሁ

_

ለአንዴ እንኳ አታገኙትም

::

የትም

!

ስለዚህ ይህ ሁሉ

ከየት መጣ

?

ይህንን

ነውማጣራት ያለባችሁ

ነገር

::

በእንዲህ ባለ አገላለጽ፣ ሁሉም የአረብ ቃላት

ነብያት

የሰሩትን

በሙሉ መግጻቸውን እናያለን

::

ሁሉምመጠው ለአምላክ ፍሬ የሚያፈሩ

ነው የሆኑት

፤ የአምላክ ምርኮኛ ሆነዋል፣ የአምላክ ህዝብ ተብለዋል፤

እናም ሰወችን መልካምነትን እንዲከተሉና እንዲፈልጉ ጠይቀዋቸዋል

::

የሙሴ አስርቱ ትእዛዛት

_

ምን

ነበር

?

የአብርሀም ንግግር

_

ምን

ነበር

?

የዳዊት መዝሙር

_

ምን

ነበር

?

የሰሎሞን ምሳሌ

_

ምን ተናገረ

?

የእየሱስ

ክርስቶስ ወንጌል

_

ምን ተናገረ

?

መጥምቁ ዮሀንስ ምን ተናገረ

?

ይስሀቅ

እና እስማኤል ምን ተናገሩ

?

ሙሀመድስ ምን ተናገረ

?

ከዚህ የበለጠ ምን

አለ

!

አላህን ሀይማኖትን ለእርሱ ብቻ አጥሪዎች ቀጥተኞች ሆነውሊገዙለት

ሶላትንም አስተካክለውሊሰግዱ ዘካንም ሊሰጡ እንጅ ያልታዘዙ ሲሆኑ

(

ተለያዩ

)

ይህም የቀጥተኛይቱ

(

ሀይማኖት

)

ድንጋጌ

ነው

::” (

ቅዱስ ቁርዐን

98:5)

አላህ የተናገረው ይህን

ነው

::

የታዘዙትም ከአላህ በቀር

እንዳያመልኩ፣ ለእርሱም

የታመኑ እንዲሆኑ

::

እናም ይህ

ነበር

ቀጥተኛውና፣ የመጀመሪያውመልዕክት

::

በተመሳሳይ አባባል፣

ነብያትንም ሆነ መልዕክተኞችን ሙስሊም

እንደነበሩ ማሰብ ተገቢ

ነው፣ ምክንያቱም

ሙስሊም

ምንድንነው

?

ስለ

አረብኛው አገላለጽ አታስቡ፣ እንዴት እንደምናቀርበውም አታስቡ

_

ስለ መካ አታስቡ ወይም ስለ ሳዑዲ አረቢያ ወይም ደግሞ ስለ ግብጽ

::

አይደለም

! “

ሙስሊም

ስለሚለው ቃል አስቡ

::

እርሱ ራሱን ለአምላክ

አሳልፎ

የሰጠ፣

የዘላለም አምላክን ህግ

የሚከተል፣ በዚህ ምክንያት

በተፈጥሮ ወይም በሀሳባዊ ፍጭት መልኩ

_

ማንኛውም ራሱን ለዘላለም

አምላክ አሳልፎ

የሚሰጥሙስሊም

ነው

!

ስለዚህ፣ ህጻን ልጅ አምላክ በፈቀደ ሰዐት ከእናቱ ማህጸን

ሲወጣ ጀምሮ ምንድን

ነው

?

ሙስሊም

ነው

::

ጸሀይ ምህዋሯን ጠብቃ

ስትዞር

_

ምንድን

ነው

?

ሙስሊም

ነው

!

ጨረቃ ጸሀይን ስትዞር

_

ምንድን

ነው

?

ሙስሊም

ነው

!

የመሬት ስበት ህግ

_

ምንድን

ነው

?

የሙስሊም

ህግ

ነው

!

ራሱን ለዘላለም አምላክ የሚያፈራሙስሊም

ነው

!

ስለዚህ፣

በፈቃደኝነት የዘላለም አምላክን ስንከተልሙስሊም

ነን

!

እየሱስ

ክርስቶስምሙስሊም

ነበር

::

የተባረከች እናቱምሙስሊም

ነበረች

::

አብርሀምሙስሊም

ነበረ

::

ሙሴሙስሊም

ነበረ

::

ሁሉም

ነብያቶች

ሙስሊም

ነበሩ

!

ግን ወደ ህዝባቸውመጥተውሲናገሩ በተለያየ ቋንቋ

ነበር

::

ነብዩ መሀመድ

(

.

.

)

አረብኛ ተናጋሪ

ነው

::

እና ስለዚህ፣

በአረብኛ ቋንቋ የሚያፈራና የሚማረክ

የሆነ ከሆነ ሙስሊም

ነው

::

ሁሉም የሀያል አምላካችን

ነብያት እና መልዕክተኛች ሁሉ ወደ አለም

ያመጡት መልዕክት መሰረታዊና ተመሳሳይ

ነው

_ “

የዘላለም አምላክን

አምልኩ፤ ለእርሱም ታመኑ

::”

ሁሉም የሚያውቃቸውን መልዕክተኞች

መልዕክት ስንመረምር፣ ይህን እውነታ በቀላሉ መደምደም እንችላለን

::

ግጭት የሚከሰተውም፣ በተሳሳተ ድምዳሜ፣ በፈጠራና

በማጋነግ፣ በግለሰባዊና በማይረጋገጡ ትርጓሜዎች፣ በታሪክ ጽሁፍ

መዘክሮች፣ በምሁራን፣ እና በግለሰቦች ውጤት

ነው

::

ለምሳሌ፣ እናንተም

ከዚህ በፊት ልታስተውሉት

የምትችሉትን

ነገር ላመላክታችሁ

::

እኔም

ሙስሊም ከመሆኔ በፊት እንደ ክርስቲያን አስተውየው የነበረውና

ያልተገነዘብኩትን

::

በብሉይ ኪዳን አምላክ እንደ አንድ

_

አለቃ እና ጌታ፣

የአለሙሁሉ ንጉስ እንደሆነ ይጠቀሳል

::

ሙሴ የተሰጠው

የመጀመሪያው

ትእዛዝም፣

የሙታን ስዕሎችን እንዲያመልክ የማይፈቅድ፣ በገነት ላሉት

በጥልቁ ባህርም ሆነ በምድር ለሚኖሩት መስገድ ፈጽሞ የሚከለክል

ነው

::

ሁሉምመልዕክተኞች አንድ አምላክ ብቻ እንዳለ ተናግረዋል

::

በብሉይ ኪዳን ውስጥም ደግሞ ተደጋግሞ እናገኘዋለን

::

በመቀጠልም፣

እንደ ድንገት አራቱን መረጃወች እናገኛለን

_

አራቱ ወንጌሎችን ማቴዎስ፣

ማርቆስ፣ ሉቃስ እና ዮሀንስ ተብለው የሚጠሩትን

::

ማቴዎስ ማን

?

ማርቆስ ማን

?

ሉቃስ ማን

?

ዮሀንስ ማን

?

አራት የተለያዩ ወንጌሎች በ አርባ

ስምንት አመታት ልዩነት ውስጥ የተጻፉ

::

አንዳቸውም ቢሆን፣ እርስ

በእርሳቸው አልተጣመሩም፣ አንዳቸውም ቢሆን የ አባታቸውንም ስም

አልጻፉም

::

ለዚህ ወር ደሞዝዎ የኔን ስም ብቻ ጽፌ ከባንክ እንድትወስዱ

ብነግራችሁ

_

ያንን ቼክ ትቀበላላችሁ

?

የለም፣ አታደርጉትም

. . .

ፖሊስ

ቢያስቆማችሁና ማንነታችሁን የሚገልጽ ቢጠይቃችሁ የእናንተ ስም

ብቻ ያለበት መታወቂያ ወይም ፓስፖርት

የሚቀበላችሁ ይመስላችኋል

?

በመጀመሪያ ስማችሁ ብቻስ ፓስፖርት ታገኛላችሁ

?

እናት እና አባታችሁ

አንድ

የእናንተን ስም ብቻ ይሰጧችኋል

?

በሰው ልጅ ታሪክ ውስጥስ

አንድ

የራስ ስም ብቻ እንደመረጃ የሚቀበል

የት

ነው

,

እኮ የት

?

የትም

!

ሀዲስ ኪዳን ውጭ

::

እና እንዴት የአባት ስማቸውን እንኳ

የማያውቁ በሚመስሉ አራት

ሰወች የተጻፈን አራት ወንጌሎች ላይ እምነታችሁን ትመሰርታላችሁ

?

በመቀጠልስ፣ ከእነዚህ አራት ወንጌሎች በኋላም፣ አስራ አምስት

ተጨማሪ መጽሀፍት ክርስቲያኖችን ሲገድል፣ ሲገርፍ የነበረና እየሱስን

በህልሙማተቱን በመናገር እምነቱን በለወጠ ሰው ተጽፈዋል

::

እናም

የእየሱስ ሰባኪ ለመሆን በቅቷል

::

ስለ ሂትለር ብነግራችሁ፣ እነዛን ሁሉ

አይሁዶች ከከደላችሁ በኋላ፣ እሱ ራሱ እንዲድን ቢወስንና፤ ክርስቶስን

ወይምሙሴን በማግኘቱ አይሁድ ቢሆንና፤ በቶራህ ላይ የሚታከል አስር

አምስት መጽሀፍትን ቢጽፍ

_

በአይሁዶች ተቀባይነት ይኖረዋል

?

የለም፣

ተቀባይነት አይኖረውም

::

ስለዚህ እንዴት አራቱ መጽሀፍቶች የአባት

ስም በሌላቸው ተጻፉ፣ እና አስራ አምስቱ ሌሎች መጽሀፍቶች ደግሞ

በሌላ ሰው ተጻፉ

_

ይሄኔ

ነው አምላክ ለመጀመሪያ ጊዜ ሰው የተባለው፣

ይሄኔ

ነው አምላክ ለመጀመሪያ ጊዜ ሶስት

ነው የተባለው፣ እናም

ለመጀመሪያ ጊዜ አምላክ ልጅ የተሰጠው

_

ይህ እንዴት ለክርስቲያኖች

ተቀባይነት ይኖረዋል

?

እኮ እንዴት

?

አስቡበት

!

በዚህ

ነጥብ ላይ

አንከራከርም

::

ብቻ እንድታስቡበት ሰጠኋችሁ እንጂ

::

የነብዩ መሀመድ

(

.

.

)

መምጣት አዲስ ሀይማኖት

አላመጣም ወይም ደግሞ አንዳንድ ሰወች በጨለምተኝነት እንደሚሉት

የተለየ አይነት የአኗኗር ዘየ አላመጣም

::

በተቃራኒው፣ በግል ባህርይውም

ሆነ ከዘላለም አምላክ በራዕይ በተቀበለውማንነት፤

ነብዩ

(

.

.

)

ከእርሱ በፊት የነበሩትን መልዕክተኞችና

ነብያትን ህይወት እና መልዕክት

አረጋግጧል

::

ነብዩ መሀመድ

(

.

.

)

የተቀበለው ክቡር ውድና ቅዱስ

የሆነውመጽሀፍ ቁርዐን ይባላል

::

ትርጉሙም

የሚደገም የሆነ

ማለት

ነው

::

ምክንያቱም መሀመድ

(

.

.

)

ቁርዐንን አልጻፈውም

::

ቁርዐንን

አልደረሰውም

::

ማንም ቁርዕንን ይጽፍ ዘንድ ሊረዳው አልመጣም

::

እና ማንም በዚህ ላይ ከእርሱ ጋር አልተጣመረም

::

መልአኩ

ገብርኤል