Previous Page  6 / 8 Next Page
Information
Show Menu
Previous Page 6 / 8 Next Page
Page Background

Page 6

The Islamic Bulletin

Purpose Of Life In Amharic

መሀመድ ለራሱ አልተናገረም፣

የሱን ሀሳብ፣ የሱን ምኞት፣

ወይም የሱን ስሜታዊነት እና መንፈስ አላደረገውም

::

ግን፣ ያ ሁሉ

ለእርሱ በራዕይ የተገለጸለት

ነው

!

ይህ የ አላህ ንግግር

ነው

::

ስለዚህ፣

የቁርዐንን ታማኝነት እንዳሳምናችሁ፣ ማረጋገጥ ያለብኝ

_

አንድ፣

እንደዚህ አይነት መጽሀፍ ለመፍጠር ለሙሀመድ የማይቻል

ነው

::

ሁለት፣ ለሰው ልጅ ለሆነ በሙሉ እንደዚህ አይነት መጽሀፍ

ለመፍጠር እንዲሁ የማይቻል እንደሆነ አረጋግጥላችኋለሁ

::

እስቲ

እናስበው

::

ቁርዐንም እንዲህ ይላል፣

ከዚያም በተጠበቀ መርጊያ ውስጥ የፍቶት ጠብታ አደረግነው

::

ከዚያም ጠብታዋን

(

በአርባ ቀን

)

የረጋ ደም አድርገን ፈጠርን

(

ቅዱስ ቁርዐን

23:13)

ሰውን ከረጋ ደም በፈጠረው

(

ጌታህ ስም

)::” (96:2)

ነብዩ መሀመድ ጽንስ

የሚጀምረው

በእናት ማህጸን

ግድግዳ ላይ የረጋ ደም በመንጠልጠል መሆኑን እንዴት አወቀ

?

ቴሌስኮፕ

ነበረው

?

ሳይቶስኮፕ

ነበረው

?

ኤክስ ሬይ ማሳያ

ነበረው

?

ይህ

ነገር

የታወቀው ከአርባ ሰባት አመታት ብቻ ወዲህ ሆኖ ሳለ፣

እንዴት ይህን እውቀት ሊቀበል ቻለ

::

እንዲሁ ደግሞ፣ ውቅያኖሶች በጨዋማውና በ ንጽህ ውሀ መካከል

ልዩነት

የሚያደርግ

ገደብ መኖሩንስ እንዴት ሊያውቅ ቻለ

?

እርሱም ያ ሁለቱን ባህሮች አጎራብቶ

የለቀቀ

ነው ይህ

ጥምን የሚቆርጥ ጣፋጭ

ነው ይህም የሚመረግግጨው

ነው

በመካከላቸውም

(

ከመቀላቀል

)

መለያንና

የተከለለን ክልል ያደረገ

ነው

::” (

ቅዱስ ቁርዐን

25:53)

እንዴት ይህን አወቀ

?

እርሱም ሌሊትንና ቀንን ጸሀይንና ጨረቃንም የፈጠረ

ነው

ሁሉም በፈለካቸውውስጥ ይዋኛሉ

” (

ቅዱስ ቁርዐን

21:33)

እንዴት ጸሀይ፣ ጨረቃና ሌሎች ፕላኔቶችም በታዘዘላቸው

ምህዋር ውስጥ እንደሚዋኙ ሊያውቅ ቻለ

?

እንዴት ይህን አወቀ

?

እንዲሁ፣ እንዲሁ እንዴት እነዚህን

ነገሮች ሊያውቅ ቻለ

?

እነዚህ

ነገሮች የተገኙት ከ ሀያ አምስት ወይም ከ ሰላሳ አመት ወዲህ

ነው

::

አሁን ቅርብ ጊዜ

የተገኙት ቴክኖሎጂ እና ሳይንስ፣ እንዲሁ ደግሞ

ውስብስብ የሙያ ጥበቦች፣ ከ

1500

አመት በፊት የኖረው በበረሀ

ያደገውማንበብ እና መጻፍ የማይችለው ያልተማረው በግ ጠባቂ

መሀመድ

(

.

.

.

)

እንዴት ይህን መሰል

ነገር ሊያውቅ ቻለ

?

ይህን መሰል

ነገር እንዴት መፍጠር ይችላል

?

እና ሌላ ከእርሱ ጋር

የኖረ

፣ በኋላ ወይም በፊት እንዴት በቅርብ ጊዜ

የተገኘን

ነገር

መፍጠር ይችላል

::

ይህ የማይቻል

ነው

!!

እንዴት ከአረባዊያን

ምድር ያልወጣ፣ መርከብ ላይ እንኳ ተሳፍሮ

የማያውቅ ሰው ከ

1500

አመታት በፊት የኖረ

_

እንዴት አሁን በቅርቡ በሀያኛውመቶ ክፍለ

ዘመን አጋማሽ ላይ የተገኘን

ነገር፣ ይህን በመሰለ አስደናቂ እና

ግልጽ በሆነ አገላለጽ ማድረግ ይቻለዋል

?

ደግሞስ፣ ይህ በቂ ካልሆነ፣ ቁርዐን መቶ አስራ አራት

ምዕራፎች፣ ስድስት ሺህ ቁጥሮች እንዳሉት ብጠቅስስ

::

እና

እነዚህን ሁሉ ማስታወስ ይችሉ የነበሩ በመቶወች የሚቆጠሩ ሰወች

በነብዩ መሀመድ

(

.

.

)

ጊዜ

ነበሩ

::

ይህ እንዴት ሊሆን ቻለ

?

ይህ

የተለየ አዕምሮ ባለቤት ይሆን

?

ወይንስ ወንጌልን በሙሉ ማስታወስ

የሚችል አለ

-

አንድስ እንኳ

?

ቶራህን ማስታወስ

የሚችል ሰው አለ፣

መዝሙረ ዳዊትን፣ ብሉይ ኪዳንንና አዲስ ኪዳንን

?

ማንም ይህን

ሊያደርግ አልቻለም

::

ጳጳሱም ቢሆን

::

ግን መላውን የመጽሀፍ አካል ማስታወስ

የሚችሉ

በሚሊየን የሚሆኑ ሙስሊሞች አሉ

::

ይህም የሁሉምሙስሊም

ምኞት

ነው

::

የጥቂቶች አይደለም

_

የሁሉም እንጂ

!

በህይወታችሁ

አጋጣሚመላውን መጽሀፍ ቅዱስ ማስታወስ

የሚችሉ ስንት

ክርስቲያኖች አጋጥሟችኋል

?

ምንም

::

መላውን መጽሀፍ ቅዱስ

ማስታወስ

የሚችል አንድስ እንኳ ክርስቲያን አላገኛችሁም፣

ምክንያቱም መላውመጽሀፍ ቅዱስ እንኳ ምን እንደሆነ የሚያውቅ

ክርስቲያን አግኝታችሁ ስለማታውቁ

ነው

::

ለምን ይህ ሆነ

?

ምክንያቱም፣ መጽሀፍ ቅዱስ ከ ሰባት መቶ በላይ ክፍሎች ያሉት፣

ወደ ሰላሳ ዘጠኝ የሚሆኑ የተለያዩ

የመጽሀፍ ቅዱስ አይነቶች